ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር
Partners In Growth
ወቅታዊ ዜና
Training Overview
Awareness training has been given on performance evaluation and federal employees declaration. The Ethiopian National Theater’s executives and team leaders received training on the newly implemented performance assessment and the Federal Government Employees Proclamation No. 1353/2017.
Regional Mission and
The Great House of Ethiopia National Theater delegates accepted the call of love, peace, reconciliation and graduation and have been traveling by air since January 04/2018 E.C. to achieve its institutional mission, South West Region, West Omo Zone, Goldia, under the sky of Jemu,
Parliamentary Standing Committee Visit
በክብርት ወ/ሮ ወርቀሰሙ ማሞ የጤና ማህበራዊ ጉዳዮች ባህልና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተመራ ልዑክ ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ/ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በመገኘት ጉብኝትና ምልከታ አደረገ። የቋሚ ኮሚቴው አባላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር 70ኛ ዓመቱን ተንተርሶ በቴአትር ቤቱ የተቋቋመውን የፎቶና የአልባሳት ሙዚየም ጎብኝተዋል።
የሳምንቱ ፕሮግራም
አምዬ ብረቷ
ረቡዕ ከ11፡30 እስከ ምሽት 2፡30
ሸምጋይ
ዘወትር ሐሙስ ከ11፡30 እስከ ምሽት 2፡30
ዲጊያ
ማክሰኞ ከ11፡30 እስከ ምሽት 2፡30
12ቱ እንግዶች
ቅዳሜ ከ7፡30 እስከ 10፡00
ሸምጋይ
ቅዳሜ ከ11፡30 እስከ ምሽት 2፡30
ንጉስ አርማህ
እሁድ ከ 7፡30 እስከ 10፡00
አምዬ ብረቷ
እሁድ ከ 11፡30 እስከ ምሽት 2 ፡30
ስለ እኛ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር (ቀድሞ አፄ ኃይለ ሥላሴ ቴአትር) በ1948 ዓ.ም (1955 እ.ኤ.አ) በአፄ ኃይለ ሥላሴ የንግሥ በዓል 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ መታሰቢያነት ተመሰረተ። ተቋሙ በመጀመሪያ በጣሊያን ወረራ ወቅት "ሲኒማ ማርኮኒ" በሚል ስም በ250 ወንበሮች ተጀምሮ የነበረ ሲሆን፣ በኋላም ወደ 1,260 ተመልካቾችን ወደሚይዝ ታላቅ የጥበብ መድረክ አድጓል። ዛሬም በአዲስ አበባ መሀል የሚገኝ ቀዳሚ የጥበብ እና የባህል ማዕከል ነው።

ቴአትር ቤቱ በሁለት ዋና ዋና ዘርፎች ማለትም በቴአትር እና በሙዚቃ ዳይሬክቶሬት የተከፈለ ነው። እንደ ዕዝራ የሕዝብ ሙዚቃና ውዝዋዜ ቡድን፣ የያሬድ ዘመናዊ ኦርኬስትራ እና የዳዊት ፖፕ ኦርኬስትራ ያሉ ታዋቂ የጥበብ ቡድኖችን ይዟል። በአሁኑ ወቅት ተቋሙ በ1.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የ12 ፎቅ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት ግንባታና እድሳት እያከናወነ ይገኛል። እንዲሁም የ70 ዓመት የጥበብ ጉዞውን በማሰብ አዲስ የፎቶና የአልባሳት ሙዚየም በማደራጀት ታሪኩን በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።