Ethiopian National Theatre

ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቴአትር

Latest posts

የሳምንቱ ፕሮግራም

አምዬ ብረቷ

ረቡዕ ከ11፡30 እስከ ምሽት 2፡30

ሸምጋይ

ዘወትር ሐሙስ ከ11፡30 እስከ ምሽት 2፡30

ዲጊያ

ማክሰኞ ከ11፡30 እስከ ምሽት 2፡30

ስለ እኛ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር (ቀድሞ አፄ ኃይለ ሥላሴ ቴአትር) በ1948 ዓ.ም (1955 እ.ኤ.አ) በአፄ ኃይለ ሥላሴ የንግሥ በዓል 25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ መታሰቢያነት ተመሰረተ። ተቋሙ በመጀመሪያ በጣሊያን ወረራ ወቅት "ሲኒማ ማርኮኒ" በሚል ስም በ250 ወንበሮች ተጀምሮ የነበረ ሲሆን፣ በኋላም ወደ 1,260 ተመልካቾችን ወደሚይዝ ታላቅ የጥበብ መድረክ አድጓል። ዛሬም በአዲስ አበባ መሀል የሚገኝ ቀዳሚ የጥበብ እና የባህል ማዕከል ነው።

ቴአትር ቤቱ በሁለት ዋና ዋና ዘርፎች ማለትም በቴአትር እና በሙዚቃ ዳይሬክቶሬት የተከፈለ ነው። እንደ ዕዝራ የሕዝብ ሙዚቃና ውዝዋዜ ቡድን፣ የያሬድ ዘመናዊ ኦርኬስትራ እና የዳዊት ፖፕ ኦርኬስትራ ያሉ ታዋቂ የጥበብ ቡድኖችን ይዟል። በአሁኑ ወቅት ተቋሙ በ1.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የ12 ፎቅ አዲስ ዋና መሥሪያ ቤት ግንባታና እድሳት እያከናወነ ይገኛል። እንዲሁም የ70 ዓመት የጥበብ ጉዞውን በማሰብ አዲስ የፎቶና የአልባሳት ሙዚየም በማደራጀት ታሪኩን በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።

12ቱ እንግዶች

ቅዳሜ ከ7፡30 እስከ 10፡00

ሸምጋይ

ቅዳሜ ከ11፡30 እስከ ምሽት 2፡30

የወላጅ ምርቃት *ጥቂት ስለ ኃይለማሪያም ሰይፉ *አመራሩ ለውጥ ላይ ነው *ታላቅ ሲንፎኒ ኦኬስትር ኮንሰርት ቀረበ፡- ታህሳስ 23 ቀን 2018 ዓ/ም

ንጉስ አርማህ

እሁድ ከ 7፡30 እስከ 10፡00

አምዬ ብረቷ

እሁድ ከ 11፡30 እስከ ምሽት 2 ፡30

About us

Established in 1955 to celebrate the Silver Jubilee of Emperor Haile Selassie I, the Ethiopian National Theatre is the nation's premier venue for the performing arts. Originally starting as "Cinema Marconi" during the Italian occupation, the building was transformed into a grand 1,260-seat landmark in the heart of Addis Ababa. Today, it stands as a symbol of cultural resilience and the "Great House" of Ethiopian music and drama.

A short introduction to the workshop instructors and why their background should inspire potential student’s confidence. A short introduction to the workshop instructors and why their background should inspire potential student’s confidence.

Scroll to Top