መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ/ም
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ዋና ዳይሬክተር አቶ ባረከ ታደሰ የዴጊያ ቴአትር መክፈቻ ላይ ለመገኘት ከደቡብ ክልል ኢትዮጵያ ከምዕራብ አሞ ዞን ተነስተው ወደ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር የመጡትን ክቡራን እንግዶች ተቀብለው የእንኳን ደህና ማጣችሁ መልዕክት በማስተላፍ ወደፊትም ከዚህ የተከበረ ሕዝብና በክልሉ ካሉ ሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ባሕልና ትውፊት በመነሳት ሌሎች በርካታ ሥራዎች እንደሚሠሩ መልዕከት ሲያስተላልፉ