ዜና

News

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቲያትር የኪነጥበብ ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጡ ይገኛል

March 17, 2026  |  admin 

መጋቢት /8/2018
በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቲያትር ልዑክ የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቴአትር በሙዚቃ እና በውዝዋዜ ለኪነጥበብ ባለሙያዎች የ 3 ቀን ስልጠና እየሰጡ ይገኛሉ
ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር የጥናት ቡድን ልዑክ ሙዚየም ጉብኝት, ቃለ መጠይቅ እና በሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ የመፅሐፍ ስጦታ አንዲሁም በደቡብ ቤንች አና በዞኑ ባህል ቡድን ሙዚቃ ቀረፃ ተካሂዶአል::
 
Scroll to Top